ሁለቱ የኢትዮጵያ ክለቦች በአፍሪካ መድረክ ተጋጣሚዎቻቸውን አውቀዋል

የ2017 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አሸናፊ የሆኑት ኢትዮጵያ መድን በካፍ ቻምፒየንስ ሊግ የመጀመሪያ ዙር ማጣሪያ የዛንዚባሩን ክለብ ምላንዴግ ይገጥማሉ:: የመጀመሪያ ጨዋታቸውንም በሜዳቸው ያደርጋሉ።

ኢትዮጵያ መድን አሸናፊ ከሆኑ በሁለተኛው ዙር ከፒራሚድስ እና “APR” አሸናፊ ጋር ይጫወታሉ። 

የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ከ መስከረም 9-11/2018 እንዲሁም የመልስ ጨዋታው ከ መስከረም 16-18/2018 ሊደረግ እንደታቀደ ይታወቃል።

ወላይታ ድቻ በበኩላቸው ከአንድ የሊቢያ ክለብ ጋር እንደሚጫወቱ ታውቋል የመጀመሪያ የማጣሪያ ጨዋታም በሜዳቸው ያደርጋሉ::

ሊቢያን የሚወክለው ቡድን ያልታወቀ ሲሆን በቀጣይ ሀገሪቷ ይፋ እንደምታደርግ ይጠበቃል።

የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ከ መስከረም 9-11/2018 እንዲሁም የመልስ ጨዋታው ከ መስከረም 16-18/2018  የሚካሄድ ሲሆን ወላይታ ድቻ በደርሶ መልስ የሚያሸንፉ ከሆነ ከግብጹ አል መስሪ ጋር የሚጫወቱ ይሆናል።

  • Brook Genene

    Brook is a football writer who focuses on sports injuries. He has previously written on local sports for Soccer Ethiopia and Ethiopian Business Review magazine.

    Related Posts

    Diribe Welteji banned for two years

    The Court of Arbitration for Sport (CAS) has partially upheld an appeal by World Athletics against the Ethiopian National Anti-Doping Office (ETH-NADO) and middle-distance runner Diribe Welteji Kejelcha (Ethiopia). Ms…

    ጆን ቴሪ በቼልሲ ጊዜያዊ አሰልጣኝነት ምርጫ ማዘኑን ገልጿል

    የቀድሞው የቼልሲ የመሀል ተከላካይ ጆን ቴሪ ጥር ላይ በተሰናበቱት አሰልጣኝ ኤንዞ ማሬስካ ምትክ የጊዜያዊ አሰልጣኝነት እድል ባለማግኘቱ ደስተኛ እንዳልሆነ ገልጿል፡፡  ጆን ቴሪ በቼልሲ አካዳሚ በበጎ ፈቃድ አሰልጣኝነት በወር ሁለት ቀን…

    You Missed

    Ethiopia Bunna appoints new chairman 

    Ethiopia Bunna appoints new chairman 

    Diribe Welteji banned for two years

    Diribe Welteji banned for two years

    ጆን ቴሪ በቼልሲ ጊዜያዊ አሰልጣኝነት ምርጫ ማዘኑን ገልጿል

    ጆን ቴሪ በቼልሲ ጊዜያዊ አሰልጣኝነት ምርጫ ማዘኑን ገልጿል

    የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አዲስ አሰልጣኝ አግኝቷል

    የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አዲስ አሰልጣኝ አግኝቷል

    ከራባት እስከ አጋዲር፡ AFCON 2025ን የሚያስተናግዱ ዘጠኝ ስታዲየሞች

    ከራባት እስከ አጋዲር፡ AFCON 2025ን የሚያስተናግዱ ዘጠኝ ስታዲየሞች

    የአፍሪካ ዋንጫ ቅድመ ዳሰሳ

    የአፍሪካ ዋንጫ ቅድመ ዳሰሳ