ሁለቱ የኢትዮጵያ ክለቦች በአፍሪካ መድረክ ተጋጣሚዎቻቸውን አውቀዋል

የ2017 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አሸናፊ የሆኑት ኢትዮጵያ መድን በካፍ ቻምፒየንስ ሊግ የመጀመሪያ ዙር ማጣሪያ የዛንዚባሩን ክለብ ምላንዴግ ይገጥማሉ:: የመጀመሪያ ጨዋታቸውንም በሜዳቸው ያደርጋሉ።

ኢትዮጵያ መድን አሸናፊ ከሆኑ በሁለተኛው ዙር ከፒራሚድስ እና “APR” አሸናፊ ጋር ይጫወታሉ። 

የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ከ መስከረም 9-11/2018 እንዲሁም የመልስ ጨዋታው ከ መስከረም 16-18/2018 ሊደረግ እንደታቀደ ይታወቃል።

ወላይታ ድቻ በበኩላቸው ከአንድ የሊቢያ ክለብ ጋር እንደሚጫወቱ ታውቋል የመጀመሪያ የማጣሪያ ጨዋታም በሜዳቸው ያደርጋሉ::

ሊቢያን የሚወክለው ቡድን ያልታወቀ ሲሆን በቀጣይ ሀገሪቷ ይፋ እንደምታደርግ ይጠበቃል።

የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ከ መስከረም 9-11/2018 እንዲሁም የመልስ ጨዋታው ከ መስከረም 16-18/2018  የሚካሄድ ሲሆን ወላይታ ድቻ በደርሶ መልስ የሚያሸንፉ ከሆነ ከግብጹ አል መስሪ ጋር የሚጫወቱ ይሆናል።

  • Brook Genene

    Brook is a football writer who focuses on sports injuries. He has previously written on local sports for Soccer Ethiopia and Ethiopian Business Review magazine. He also has over a decade of experience covering the Bundesliga and German football for several outlets.

    Related Posts

    St. George wins the City Cup 

    Ethiopia’s oldest and most successful club St. George have added another trophy to their cabinet by winning the 19th edition of the Addis Ababa City Cup. This is the club’s…

    ሐዊ የቺካጎ ማራቶንን አሸነፈች

    © Getty Images ኢትዮጵያዊቷ ሐዊ ፈይሳ በባንክ ኦፍ አሜሪካ ቺካጎ ማራቶን ባለድል ሆናለች። መገርቱ አለሙ ደግሞ በሁለተኛነት አጠናቅቃለች። ሐዊ ውድድሩን ያሸነፈችበት ጊዜ 2:14:56 ሲሆን የግሏ ምርጥ ሰዓት ነው።  የዓለም ማራቶን ሜጀር…

    You Missed

    St. George wins the City Cup 

    St. George wins the City Cup 

    ሐዊ የቺካጎ ማራቶንን አሸነፈች

    ሐዊ የቺካጎ ማራቶንን አሸነፈች

    Great Ethiopian Run Winners to Receive Record Prize Money

    Great Ethiopian Run Winners to Receive Record Prize Money

    ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ለአትሌቶች ከፍተኛውን ሽልማት ሊያበረክት ነው

    ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ለአትሌቶች ከፍተኛውን ሽልማት ሊያበረክት ነው

    Ethiopia’s Shure Demise Seeks Third Victory at TCS Toronto Waterfront Marathon

    Ethiopia’s Shure Demise Seeks Third Victory at TCS Toronto Waterfront Marathon

    የ2025 የአፍሪካ ኢምፓክት አዋርድ ተሸላሚዎች ይፋ ሆኑ

    የ2025 የአፍሪካ ኢምፓክት አዋርድ ተሸላሚዎች ይፋ ሆኑ