የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ምድብ ድልድል ይፋ ሆነ

  • News
  • September 17, 2021
  • 0 Comments

ከመስከረም 15 – 30/ 2014 ዓ.ም በአበበ ቢቂላ የሚካሄደው የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ የምድብ ድልድል ይፋ ሲሆን የደቡብ ሱዳኑ ተጋባዥ ክለብ በምድብ አንድ ይወዳደራል::

ምድብ አንድ

  • ኢትዮጵያ ቡና
  • አዲስ አበባ ከተማ
  • መከላከያ
  • ሙኑኪ (ደቡብ ሱዳን-የውጭ ሀገር ተጋባዥ)

ምድብ ሁለት

  • ቅዱስ ጊዮርጊስ
  • ባህር ዳር ከተማ
  • ፋሲል ከነማ
  • አዳማ ከተማ

ውድድሩ ለተመልካች ክፍት ይሆናል:: የስታዲየም መግቢያ የቲኬት ዋጋም ታውቋል::

  • ክቡር ትሪቡን 500ብር
  • ጥላ ፎቅ 300 ብር
  • ከማን አንሼ 200 ብር
  • ሌሎች መቀመጫዎች 100 ብር ዋጋ ተቆርጦላቸዋል::

Girmachew Kebede

Related Posts

St. George wins the City Cup 

Ethiopia’s oldest and most successful club St. George have added another trophy to their cabinet by winning the 19th edition of the Addis Ababa City Cup. This is the club’s…

ሐዊ የቺካጎ ማራቶንን አሸነፈች

© Getty Images ኢትዮጵያዊቷ ሐዊ ፈይሳ በባንክ ኦፍ አሜሪካ ቺካጎ ማራቶን ባለድል ሆናለች። መገርቱ አለሙ ደግሞ በሁለተኛነት አጠናቅቃለች። ሐዊ ውድድሩን ያሸነፈችበት ጊዜ 2:14:56 ሲሆን የግሏ ምርጥ ሰዓት ነው።  የዓለም ማራቶን ሜጀር…

Leave a Reply

You Missed

St. George wins the City Cup 

St. George wins the City Cup 

ሐዊ የቺካጎ ማራቶንን አሸነፈች

ሐዊ የቺካጎ ማራቶንን አሸነፈች

Great Ethiopian Run Winners to Receive Record Prize Money

Great Ethiopian Run Winners to Receive Record Prize Money

ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ለአትሌቶች ከፍተኛውን ሽልማት ሊያበረክት ነው

ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ለአትሌቶች ከፍተኛውን ሽልማት ሊያበረክት ነው

Ethiopia’s Shure Demise Seeks Third Victory at TCS Toronto Waterfront Marathon

Ethiopia’s Shure Demise Seeks Third Victory at TCS Toronto Waterfront Marathon

የ2025 የአፍሪካ ኢምፓክት አዋርድ ተሸላሚዎች ይፋ ሆኑ

የ2025 የአፍሪካ ኢምፓክት አዋርድ ተሸላሚዎች ይፋ ሆኑ