• News
  • October 14, 2021
ቤቲካ የኢትዮጵያ ቡና የማልያ ላይ ስፖንሰር ይሆናል

ኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ከስፖርት አወራራጅ ድርጅቱ ቤቲካ ጋር የአጋርነት ስምምነት ተፈራርሟል:: ስምምነቱ ለአምስት ዓመት ይቆያል:: ውሉ በመጀመሪያው አመት ለኢትዮጵያ ቡና ስድስት ሚሊዮን ብር ያስገኝለታል:: የገንዘቡ መጠን በየዓመቱ በውይይት ይጨምራል…

  • News
  • September 17, 2021
የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ምድብ ድልድል ይፋ ሆነ

ከመስከረም 15 – 30/ 2014 ዓ.ም በአበበ ቢቂላ የሚካሄደው የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ የምድብ ድልድል ይፋ ሲሆን የደቡብ ሱዳኑ ተጋባዥ ክለብ በምድብ አንድ ይወዳደራል:: ምድብ አንድ ኢትዮጵያ ቡና አዲስ አበባ…