አስተያየት፡ አጨዋወቱ ኖሮ ተጫዋቾች ሳይኖሩ እንዳይቀሩ

ሰሞኑን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የብሔራዊ ቡድኖቻችንን አጨዋወት ለመወሰን ከአሰልጣኞቻችን ጋር ሊመክር ነበር። ጥሩ ጅምር ይመስለኛል። ሆኖም ከዶሮዋና ከእንቁላሏ አይነት ክርክር ውስጥ መግባት ባልፈልግም ፌዴሬሽኑ ጊዜውን በቅድሚያ የሚሰጠው የተጫዋቾች ልማት…

ትዝብት፡ አርሰናል ለምን ብዙ ጎሎች አይቆጠሩበትም?

አርሰናል ከትልልቆቹ ቡድኖች የሚለይበት አንድ ነገር ያለ ይመስለኛል። አብዛኛዎቹ ቡድኖች በጥልቀት በሚከላከሉበት ወቅት ቢያንስ የአንድ ወይም የሁለት ተጫዋቾችን የመከላከል ጫናን ያቀሉላቸዋል። በጥልቀት በሚከላከሉበት ጊዜ 9+1 ወይም 8+2 ሊባል ይችላል። ይህ…

  • News
  • April 25, 2025
25ኛ ዓመት ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አለም አቀፍ 10ኪ.ሜ. ህዳር 14 / 2018 ዓ.ም. ይካሔዳል

የብር ኢዮቤልዩ ላይ የደረሰው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አለም አቀፍ 10ኪ.ሜ. ሊከናወን ሰባት ወራት ቀሩት። ህዳር 16 ቀን 1994ዓ.ም. ጅማሮውን ያደረገው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በቀጣይ ህዳር 14 ቀን 2018ዓ.ም. 25ኛ ዙር…

2025 edition of World Road Running Championships cancelled

Following last month’s decision to move the 2025 World Road Running Championships from San Diego, World Athletics has held discussions with several alternative hosts, some of which have great potential.…

ሪያል ማድሪድ ከአርሰናል: ቅድመ ጨዋታ ነጥቦች

በዛሬው ጨዋታ አርሰናል ከታክቲካዊ ነገሮች በላይ ሁለት መሰረታዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረት የሚያስፈልገው ይመስለኛል።̏ ቀጣዩን የምፅፈው ዳኞች ለማድሪድ ያደላሉ ለማለት አይደለም። ሆኖም ትልልቆቹ ቡድኖች በሜዳቸው በሚያደርጓቸው ጨዋታዎች የ50፣ 50 የዳኛ ውሳኔዎች…

Gold for Freweyni Hailu and Silver for Berihu Aregawi in Nanjing

Ethiopia Shines at World Athletics Indoor Championships
Freweyni Hailu made history in Nanjing, becoming the only Ethiopian athlete to win medals in three different distances at the World Indoor Championships. She clinched gold in the 3000 meters, adding to her previous victories in the 800m and 1500m. Meanwhile, Berihu Aregawi secured silver in the men’s 3000m after a thrilling battle with Jakob Ingebrigtsen. Relive the highlights of Ethiopia’s standout performances!

The new IOC President stated that she follows the principles of the Ubuntu philosophy

Source- AIPS Kirsty Coventry, the first woman, African, and youngest of the candidates, has emerged victorious as the tenth President of the Olympic Committee. Former President Thomas Bach had selected…

Kirsty Coventry was elected IOC President

Kirsty has become the first female President in IOC history. Report via IOC Kirsty Coventry of Zimbabwe was elected as the 10th President of the International Olympic Committee (IOC). She…

Ethiopian Athlete Tsige Gebreselma Shatters World Record at Lisbon Half Marathon

Tsige Gebreselma winning the Lisbon Half marathon on Sunday, March 09, 2015- Raquel France e Luis Fillipe Catarino/CMA Ethiopian athlete Tsige Gebreselma made history by breaking the world record at…

The Ethiopian Athletics Championship is taking place in Addis

Excitement Grows at the Ethiopian Athletics Championship in Addis Ababa.