ትዕግስት አሰፋ የራሷን የማራቶን ክብረ ወሰን አሻሽላለች 

ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ትዕግስት አሰፋ በለንደን ማራቶን በ2ሰአት 15 ደቂቃ ከ41 ሰከንድ በመጨረስ የራሷን የሴቶች ብቻ ክብረ ወሰን ማሻሻል ችላለች፡፡ 

ትዕግስት የ3 ጊዜ የኦሎምፒክ አሸናፊዋን ሄለን ኦቢሪ እና የ2021 የለንደን ማራቶችን አሸናፊዋን ጆይሲሊን ጄፖሴኪ በማስከተል ነው ውድድሩን ማሸነፍ የቻለችው፡፡ 

“ የራሴን ክብረወሰን በማሻሻሌ እና በድጋሚ በለንደን በማሸነፌ ደስተኛ ነኝ” በማለት ትዕግስት ከውድድሩ በኋላ ተናግራለች፡፡ “ ለስኬቴ የተለየ ሚስጥር የለም፡፡ ጠንክሬ ሰርቻለሁ በዛም ምክንያት ማሸነፍ ችያለሁ” በማለት አክላለች፡፡

የዚህ አመት ውድድር ከሌላው ጊዜ በተለየ ጠንካራ እንደነበር እና ከሄለን እና ጆይሲሊን ከባድ ፉክክር እንደገጠማት ትዕግስት ገልጻለች፡፡ 

  • Brook Genene

    Brook is a football writer who focuses on sports injuries. He has previously written on local sports for Soccer Ethiopia and Ethiopian Business Review magazine.

    Related Posts

    ፖል ቴርጋት በ2026 ግራንድ አፍሪካን ረን ላይ የክብር እንግዳ ሆኖ ይሳተፋል

    via Great African Run ዋሽንግተን ዲሲ:- ዝነኛው የኬንያ የረጅም ርቀት ሯጭ ፖል ቴርጋት ኦክቶበር 10 ቀን 2026 በአሌክሳንድሪያ፣ ቨርጂኒያ በሚካሄደው ግራንድ አፍሪካን ረን የክብር እንግዳ ሆኖ እንደሚሳተፍ አዘጋጆቹ አስታወቁ። ፖል…

    Ethiopian Addisu Gobena wins Sydney Marathon

    Addisu Gobena wins Sydney Marathon with course-record performance Ethiopian athlete Addisu Gobena won the Sydney Marathon on Saturday August 30, setting a new course record at the World Athletics Platinum Label event.…

    You Missed

    ፖል ቴርጋት በ2026 ግራንድ አፍሪካን ረን ላይ የክብር እንግዳ ሆኖ ይሳተፋል

    ፖል ቴርጋት በ2026 ግራንድ አፍሪካን ረን ላይ የክብር እንግዳ ሆኖ ይሳተፋል

    Ethiopian Addisu Gobena wins Sydney Marathon

    Ethiopian Addisu Gobena wins Sydney Marathon

    Isayas Jira has emerged as the sole candidate for the EFF Presidential election 

    Isayas Jira has emerged as the sole candidate for the EFF Presidential election 

    Abubeker Nassir has joined Mechal

    Abubeker Nassir has joined Mechal

    Bahir Dar stadium to host AFCON Qualifier between Ethiopia and Senegal

    Bahir Dar stadium to host AFCON Qualifier between Ethiopia and Senegal

    የ2019 ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ 10ኪ.ሜ. የጎዳና ላይ ሩጫ ምዝገባ ዛሬ በይፋ ተጀመረ።

    የ2019 ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ 10ኪ.ሜ. የጎዳና ላይ ሩጫ ምዝገባ ዛሬ በይፋ ተጀመረ።