ትዕግስት አሰፋ የራሷን የማራቶን ክብረ ወሰን አሻሽላለች 

ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ትዕግስት አሰፋ በለንደን ማራቶን በ2ሰአት 15 ደቂቃ ከ41 ሰከንድ በመጨረስ የራሷን የሴቶች ብቻ ክብረ ወሰን ማሻሻል ችላለች፡፡ 

ትዕግስት የ3 ጊዜ የኦሎምፒክ አሸናፊዋን ሄለን ኦቢሪ እና የ2021 የለንደን ማራቶችን አሸናፊዋን ጆይሲሊን ጄፖሴኪ በማስከተል ነው ውድድሩን ማሸነፍ የቻለችው፡፡ 

“ የራሴን ክብረወሰን በማሻሻሌ እና በድጋሚ በለንደን በማሸነፌ ደስተኛ ነኝ” በማለት ትዕግስት ከውድድሩ በኋላ ተናግራለች፡፡ “ ለስኬቴ የተለየ ሚስጥር የለም፡፡ ጠንክሬ ሰርቻለሁ በዛም ምክንያት ማሸነፍ ችያለሁ” በማለት አክላለች፡፡

የዚህ አመት ውድድር ከሌላው ጊዜ በተለየ ጠንካራ እንደነበር እና ከሄለን እና ጆይሲሊን ከባድ ፉክክር እንደገጠማት ትዕግስት ገልጻለች፡፡ 

  • Brook Genene

    Brook is a football writer who focuses on sports injuries. He has previously written on local sports for Soccer Ethiopia and Ethiopian Business Review magazine.

    Related Posts

    Olympic Champion Gabby Thomas Touches Down in Addis Ababa for Historic Grand Prix

     Three-time Olympic gold medalist Gabby Thomas has arrived in the Ethiopian capital ahead of the highly anticipated Addis Ababa Grand Prix. Her arrival marks a significant milestone for the region,…

    Doha Diamond League Postponed to June; Venue Switched to Khalifa International Stadium

    The Wanda Diamond League meeting in Doha has been postponed from its original May 8 date to June 19. Originally intended to open the 2026 season at the Qatar Sports…

    You Missed

    ትዕግስት አሰፋ የራሷን የማራቶን ክብረ ወሰን አሻሽላለች 

    ትዕግስት አሰፋ የራሷን የማራቶን ክብረ ወሰን አሻሽላለች 

    Olympic Champion Gabby Thomas Touches Down in Addis Ababa for Historic Grand Prix

    Olympic Champion Gabby Thomas Touches Down in Addis Ababa for Historic Grand Prix

    Doha Diamond League Postponed to June; Venue Switched to Khalifa International Stadium

    Doha Diamond League Postponed to June; Venue Switched to Khalifa International Stadium

    የአለም አትሌቲክስ ከ2030 ጀምሮ ራሱን የቻለ የአለም ማራቶን ሻምፒዮና ሊያስተዋውቅ ነው

    የአለም አትሌቲክስ ከ2030 ጀምሮ ራሱን የቻለ የአለም ማራቶን ሻምፒዮና ሊያስተዋውቅ ነው

    World Athletics to introduce standalone World Marathon Championships from 2030 

    World Athletics to introduce standalone World Marathon Championships from 2030 

    Saint George respond on the pitch 

    Saint George respond on the pitch