“ተጫዋቾቼ እንዲጣሉ እፈልጋለሁ” ዴቪድ ሞይስ 

ሰኞ ምሽት በተካሄደ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ኤቨርተን ማንችስተር ዩናይትድን 1 ለ 0 አሸንፈዋል:: በዚህ ጨዋታ ትኩረት የሳበው ክስተት የኢድሪሳ ጋና ጌይ ቀይ ካርድ ነበር:: ሴኔጋላዊው አማካይ የቡድን አጋሩ የሆነውን ማይክል ኪን በጥፊ ተማቷል:: 

” ተጫዋቾቼ እንዲጣሉ እፈልጋለሁ:: ስህተት በሚሰራበት ወቅት ምላሽ የሚሰጥ ሰው ያስፈልጋል” በማለት የኤቨርተኑ አሰልጣኝ ዴቪድ ሞይስ ሀሳባቸውን ሰጥተዋል:: አሰልጣኙ አክለውም ዳኛው  ነገሩን ቀስ ብለው ቢያዩት ይመኙ እንደነበር ሆኖም ግን በህጉ መሰረት ቀይ ካርድ መሆኑን አምነዋል:: 

ጋና ጌይ በማህበራዊ ሚዲያ ገፁ ላሳየው ባህሪ ይቅርታን ጠይቋል:: 

  • Brook Genene

    Brook is a football writer who focuses on sports injuries. He has previously written on local sports for Soccer Ethiopia and Ethiopian Business Review magazine.

    Related Posts

    የ2019 ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ 10ኪ.ሜ. የጎዳና ላይ ሩጫ ምዝገባ ዛሬ በይፋ ተጀመረ።

    ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ዛሬ የ2019 ዓ.ም. ዓለም አቀፍ 10 ኪ.ሜ. የጎዳና ላይ ሩጫ ምዝገባን በይፋ አስጀምሯል። ውድድሩ እሑድ ህዳር 13 ቀን 2019 ዓ.ም. የሚካሄድ ሲሆን፣ በዚህ ዓመት በታሪኩ ከፍተኛውን 60,000…

    Senaf Wakuma joins Simba Queens in Tanzania

    Ethiopian striker Senaf Wakuma has made the move to Tanzanian outfit Simba Queens on a one-year contract.  Senaf has had a successful time in the Ethiopian Women’s Premier League, where…

    You Missed

    የ2019 ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ 10ኪ.ሜ. የጎዳና ላይ ሩጫ ምዝገባ ዛሬ በይፋ ተጀመረ።

    የ2019 ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ 10ኪ.ሜ. የጎዳና ላይ ሩጫ ምዝገባ ዛሬ በይፋ ተጀመረ።

    Senaf Wakuma joins Simba Queens in Tanzania

    Senaf Wakuma joins Simba Queens in Tanzania

    የጀርመን ስንብት ሲቃኝ

    የጀርመን ስንብት ሲቃኝ

    Gudaf Tsegay banned for four months

    Gudaf Tsegay banned for four months

    Ethiopia U17 to Face Mozambique in World Cup Play-Off

    Ethiopia U17 to Face Mozambique in World Cup Play-Off

    Ethiopia Learns Fate in AFCON 2027 Qualification Draw

    Ethiopia Learns Fate in AFCON 2027 Qualification Draw