“ተጫዋቾቼ እንዲጣሉ እፈልጋለሁ” ዴቪድ ሞይስ 

ሰኞ ምሽት በተካሄደ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ኤቨርተን ማንችስተር ዩናይትድን 1 ለ 0 አሸንፈዋል:: በዚህ ጨዋታ ትኩረት የሳበው ክስተት የኢድሪሳ ጋና ጌይ ቀይ ካርድ ነበር:: ሴኔጋላዊው አማካይ የቡድን አጋሩ የሆነውን ማይክል ኪን በጥፊ ተማቷል:: 

” ተጫዋቾቼ እንዲጣሉ እፈልጋለሁ:: ስህተት በሚሰራበት ወቅት ምላሽ የሚሰጥ ሰው ያስፈልጋል” በማለት የኤቨርተኑ አሰልጣኝ ዴቪድ ሞይስ ሀሳባቸውን ሰጥተዋል:: አሰልጣኙ አክለውም ዳኛው  ነገሩን ቀስ ብለው ቢያዩት ይመኙ እንደነበር ሆኖም ግን በህጉ መሰረት ቀይ ካርድ መሆኑን አምነዋል:: 

ጋና ጌይ በማህበራዊ ሚዲያ ገፁ ላሳየው ባህሪ ይቅርታን ጠይቋል:: 

  • Brook Genene

    Brook is a football writer who focuses on sports injuries. He has previously written on local sports for Soccer Ethiopia and Ethiopian Business Review magazine.

    Related Posts

    ትዕግስት አሰፋ የራሷን የማራቶን ክብረ ወሰን አሻሽላለች 

    ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ትዕግስት አሰፋ በለንደን ማራቶን በ2ሰአት 15 ደቂቃ ከ41 ሰከንድ በመጨረስ የራሷን የሴቶች ብቻ ክብረ ወሰን ማሻሻል ችላለች፡፡  ትዕግስት የ3 ጊዜ የኦሎምፒክ አሸናፊዋን ሄለን ኦቢሪ እና የ2021 የለንደን ማራቶችን…

    Olympic Champion Gabby Thomas Touches Down in Addis Ababa for Historic Grand Prix

     Three-time Olympic gold medalist Gabby Thomas has arrived in the Ethiopian capital ahead of the highly anticipated Addis Ababa Grand Prix. Her arrival marks a significant milestone for the region,…

    You Missed

    ትዕግስት አሰፋ የራሷን የማራቶን ክብረ ወሰን አሻሽላለች 

    ትዕግስት አሰፋ የራሷን የማራቶን ክብረ ወሰን አሻሽላለች 

    Olympic Champion Gabby Thomas Touches Down in Addis Ababa for Historic Grand Prix

    Olympic Champion Gabby Thomas Touches Down in Addis Ababa for Historic Grand Prix

    Doha Diamond League Postponed to June; Venue Switched to Khalifa International Stadium

    Doha Diamond League Postponed to June; Venue Switched to Khalifa International Stadium

    የአለም አትሌቲክስ ከ2030 ጀምሮ ራሱን የቻለ የአለም ማራቶን ሻምፒዮና ሊያስተዋውቅ ነው

    የአለም አትሌቲክስ ከ2030 ጀምሮ ራሱን የቻለ የአለም ማራቶን ሻምፒዮና ሊያስተዋውቅ ነው

    World Athletics to introduce standalone World Marathon Championships from 2030 

    World Athletics to introduce standalone World Marathon Championships from 2030 

    Saint George respond on the pitch 

    Saint George respond on the pitch