ኒኮ ዋልተማደ- በወሳኝ ሰአት የተገኘ አጥቂ

የጀርመን ብሄራዊ ቡድን የ2014ቱን የአለም ዋንጫ ካሸነፉ ማግስት አንድ ከባድ ነገርን መጋፈጥ ነበረባቸው:: ኑሮ ያለድንቁ አጥቂ ሚሮስላቭ ክሎዘ! በአሁኑ ሰአት በጀርመን ሁለተኛ ዲቪዚዮን የቡንደስሊጋ ዋንጫን ብዙ ጊዜ በማሸነፍ ሁለተኛ ላይ ያሉትን ኑረንበርግ የሚያሰለጥነው ክሎዘ በርካታ ግቦችን በአለም ዋንጫ የማስቆጠር ሬከርድን ከሮናልዶ ፊኖሜኖ ከወሰደ ማግስት የብሄራዊ ቡድን አገልግሎት በቃኝ ብሏል:: ይህ transition ለዳይ ማንሻፍት ቀላል አልነበረም:: ዩሮ 2016 ላይ በግማሽ ፍፃሜው በፈረንሳይ ሲሰናበቱ የፊት መስመሩን ይመራው የነበረው  ማሪዮ ጎሜዝ ነበር:: ከዛ ውድድር በኃላ ግን በተለይም ጀርመን ውጤት ባጣችባቸው ውድድሮች ሁነኛ የ9 ቁጥር ተጫዋች ለረጅም ጊዜ አልነበረም:: እንደቲሞ ቨርነር አይነት ተጫዋቾች ቦታው ትልቅ ሆኖባቸው ታይቷል:: አሁን ግን በጁሊያን ናግልስማን የሚመራው ቡድን ወሳኝ አጥቂ ያገኘ ይመስላል:: የኒውካስሉ አጥቂ ኒክ ዋልተማደ ዘንድሮ ድንቅ አቋም ላይ ይገኛል:: ፕሪሚየር ሊጉን ለመላመድም ጊዜ አልፈጀበትም:: ከኃላው የሙሲዬላ እና ቨርትዝን እርዳታ የሚያገኘው ዋልተማደ ለሀገሩ ወሳኝ ሚና እንደሚጫወት ይጠበቃል:: 

በስተመጨረሻም ጀርመን የምትፈልገውን አጥቂ ሳታገኝ አትቀርም! 

  • Brook Genene

    Brook is a football writer who focuses on sports injuries. He has previously written on local sports for Soccer Ethiopia and Ethiopian Business Review magazine.

    Related Posts

    ትዕግስት አሰፋ የራሷን የማራቶን ክብረ ወሰን አሻሽላለች 

    ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ትዕግስት አሰፋ በለንደን ማራቶን በ2ሰአት 15 ደቂቃ ከ41 ሰከንድ በመጨረስ የራሷን የሴቶች ብቻ ክብረ ወሰን ማሻሻል ችላለች፡፡  ትዕግስት የ3 ጊዜ የኦሎምፒክ አሸናፊዋን ሄለን ኦቢሪ እና የ2021 የለንደን ማራቶችን…

    Olympic Champion Gabby Thomas Touches Down in Addis Ababa for Historic Grand Prix

     Three-time Olympic gold medalist Gabby Thomas has arrived in the Ethiopian capital ahead of the highly anticipated Addis Ababa Grand Prix. Her arrival marks a significant milestone for the region,…

    You Missed

    ትዕግስት አሰፋ የራሷን የማራቶን ክብረ ወሰን አሻሽላለች 

    ትዕግስት አሰፋ የራሷን የማራቶን ክብረ ወሰን አሻሽላለች 

    Olympic Champion Gabby Thomas Touches Down in Addis Ababa for Historic Grand Prix

    Olympic Champion Gabby Thomas Touches Down in Addis Ababa for Historic Grand Prix

    Doha Diamond League Postponed to June; Venue Switched to Khalifa International Stadium

    Doha Diamond League Postponed to June; Venue Switched to Khalifa International Stadium

    የአለም አትሌቲክስ ከ2030 ጀምሮ ራሱን የቻለ የአለም ማራቶን ሻምፒዮና ሊያስተዋውቅ ነው

    የአለም አትሌቲክስ ከ2030 ጀምሮ ራሱን የቻለ የአለም ማራቶን ሻምፒዮና ሊያስተዋውቅ ነው

    World Athletics to introduce standalone World Marathon Championships from 2030 

    World Athletics to introduce standalone World Marathon Championships from 2030 

    Saint George respond on the pitch 

    Saint George respond on the pitch