ኒኮ ዋልተማደ- በወሳኝ ሰአት የተገኘ አጥቂ

የጀርመን ብሄራዊ ቡድን የ2014ቱን የአለም ዋንጫ ካሸነፉ ማግስት አንድ ከባድ ነገርን መጋፈጥ ነበረባቸው:: ኑሮ ያለድንቁ አጥቂ ሚሮስላቭ ክሎዘ! በአሁኑ ሰአት በጀርመን ሁለተኛ ዲቪዚዮን የቡንደስሊጋ ዋንጫን ብዙ ጊዜ በማሸነፍ ሁለተኛ ላይ ያሉትን ኑረንበርግ የሚያሰለጥነው ክሎዘ በርካታ ግቦችን በአለም ዋንጫ የማስቆጠር ሬከርድን ከሮናልዶ ፊኖሜኖ ከወሰደ ማግስት የብሄራዊ ቡድን አገልግሎት በቃኝ ብሏል:: ይህ transition ለዳይ ማንሻፍት ቀላል አልነበረም:: ዩሮ 2016 ላይ በግማሽ ፍፃሜው በፈረንሳይ ሲሰናበቱ የፊት መስመሩን ይመራው የነበረው  ማሪዮ ጎሜዝ ነበር:: ከዛ ውድድር በኃላ ግን በተለይም ጀርመን ውጤት ባጣችባቸው ውድድሮች ሁነኛ የ9 ቁጥር ተጫዋች ለረጅም ጊዜ አልነበረም:: እንደቲሞ ቨርነር አይነት ተጫዋቾች ቦታው ትልቅ ሆኖባቸው ታይቷል:: አሁን ግን በጁሊያን ናግልስማን የሚመራው ቡድን ወሳኝ አጥቂ ያገኘ ይመስላል:: የኒውካስሉ አጥቂ ኒክ ዋልተማደ ዘንድሮ ድንቅ አቋም ላይ ይገኛል:: ፕሪሚየር ሊጉን ለመላመድም ጊዜ አልፈጀበትም:: ከኃላው የሙሲዬላ እና ቨርትዝን እርዳታ የሚያገኘው ዋልተማደ ለሀገሩ ወሳኝ ሚና እንደሚጫወት ይጠበቃል:: 

በስተመጨረሻም ጀርመን የምትፈልገውን አጥቂ ሳታገኝ አትቀርም! 

  • Brook Genene

    Brook is a football writer who focuses on sports injuries. He has previously written on local sports for Soccer Ethiopia and Ethiopian Business Review magazine.

    Related Posts

    Gudaf Tsegay banned for four months

    Decorated two-time former World champion and Olympic medallist, Gudaf Tsegay, has been banned for four months by the Athletics Integrity Unit (AIU) under a Case Resolution Agreement, after admitting to…

    Ethiopia U17 to Face Mozambique in World Cup Play-Off

    The Ethiopia national under-17 football team will face Mozambique national under-17 football team in a play-off match that will determine qualification for the FIFA U-17 World Cup. Ethiopia defeated Tunisia…

    You Missed

    Gudaf Tsegay banned for four months

    Gudaf Tsegay banned for four months

    Ethiopia U17 to Face Mozambique in World Cup Play-Off

    Ethiopia U17 to Face Mozambique in World Cup Play-Off

    Ethiopia Learns Fate in AFCON 2027 Qualification Draw

    Ethiopia Learns Fate in AFCON 2027 Qualification Draw

    CBE Crowned Women’s Premier League Champions

    CBE Crowned Women’s Premier League Champions

    Ethiopia U17 Faces Morocco in Crucial AFCON Encounter

    Ethiopia U17 Faces Morocco in Crucial AFCON Encounter

    ትዕግስት አሰፋ የራሷን የማራቶን ክብረ ወሰን አሻሽላለች 

    ትዕግስት አሰፋ የራሷን የማራቶን ክብረ ወሰን አሻሽላለች