ጆን ቴሪ በቼልሲ ጊዜያዊ አሰልጣኝነት ምርጫ ማዘኑን ገልጿል

የቀድሞው የቼልሲ የመሀል ተከላካይ ጆን ቴሪ ጥር ላይ በተሰናበቱት አሰልጣኝ ኤንዞ ማሬስካ ምትክ የጊዜያዊ አሰልጣኝነት እድል ባለማግኘቱ ደስተኛ እንዳልሆነ ገልጿል፡፡ 

ጆን ቴሪ በቼልሲ አካዳሚ በበጎ ፈቃድ አሰልጣኝነት በወር ሁለት ቀን የሚሰራ ሲሆን ከማሬስካ መሰናበት በኋላ በማንችስተር ሲቲ እና በፉልሃም ጨዋታ የአሰልጣኝነት ቡድን አባል አለመሆኑ እንዳስከፋው ገልጿል፡፡ 

የ21 አመት በታች ቡድን አሰልጣኝ የሆነው ካለም መክፋርለን ጊዜያዊ አሰልጣኝ በመባል ተሹሞ እንደነበር የሚታወስ ነው፡፡ 

ጆን ቴሪ በሰጠው አስተያየት በቡድኑ ውስጥ ዋና አሰልጣኝ ባይሆን እንኳን አለመካተቱ ቅር እንዳሰኘው ተናግሯል፡፡ 

  • Brook Genene

    Brook is a football writer who focuses on sports injuries. He has previously written on local sports for Soccer Ethiopia and Ethiopian Business Review magazine.

    Related Posts

    የ2019 ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ 10ኪ.ሜ. የጎዳና ላይ ሩጫ ምዝገባ ዛሬ በይፋ ተጀመረ።

    ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ዛሬ የ2019 ዓ.ም. ዓለም አቀፍ 10 ኪ.ሜ. የጎዳና ላይ ሩጫ ምዝገባን በይፋ አስጀምሯል። ውድድሩ እሑድ ህዳር 13 ቀን 2019 ዓ.ም. የሚካሄድ ሲሆን፣ በዚህ ዓመት በታሪኩ ከፍተኛውን 60,000…

    Senaf Wakuma joins Simba Queens in Tanzania

    Ethiopian striker Senaf Wakuma has made the move to Tanzanian outfit Simba Queens on a one-year contract.  Senaf has had a successful time in the Ethiopian Women’s Premier League, where…

    You Missed

    የ2019 ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ 10ኪ.ሜ. የጎዳና ላይ ሩጫ ምዝገባ ዛሬ በይፋ ተጀመረ።

    የ2019 ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ 10ኪ.ሜ. የጎዳና ላይ ሩጫ ምዝገባ ዛሬ በይፋ ተጀመረ።

    Senaf Wakuma joins Simba Queens in Tanzania

    Senaf Wakuma joins Simba Queens in Tanzania

    የጀርመን ስንብት ሲቃኝ

    የጀርመን ስንብት ሲቃኝ

    Gudaf Tsegay banned for four months

    Gudaf Tsegay banned for four months

    Ethiopia U17 to Face Mozambique in World Cup Play-Off

    Ethiopia U17 to Face Mozambique in World Cup Play-Off

    Ethiopia Learns Fate in AFCON 2027 Qualification Draw

    Ethiopia Learns Fate in AFCON 2027 Qualification Draw