አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ኢትዮጵያ ከደቡብ አፍሪካ ላለባት ጨዋታ ለ25 ተጫዋቾች ጥሪ አደረገ።

  • News
  • September 20, 2021
  • 0 Comments

(እግር ኳስ ፌዴሬሽን)

(ከእግር ኳስ ፌዴሬሽን)

ለካታር የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ከጋና፣ከዚምባብዌ እና ደቡብ አፍሪካ ጋር የተደለደለችው ኢትዮጵያ በቀጣይ የዓለም ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ ከደቡብ አፍሪካ ጋር ለምታደርገው የደርሶ መልስ ጨዋታ አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ለ25 ተጫዋቾች ጥሪ አድርገዋል፤ የብሔራዊ ቡድኑ አባላትም የፊታችን ረቡዕ መስከረም 12/2014ዓ.ም ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ በጁፒተር ሆቴል ሪፖርት የሚያደርጉ ሲሆን፤ የቡድኑ አባላት የተለያዩ የጤና ምርመራዎችን ካደረጉ በኋላ ዝግጅታቸውን ከመስከረም 14/2014ዓ.ም ጀምሮ በባሕር ዳር ከተማ የሚያከናውኑ ይሆናል። ጥሪ የተደረገላቸው ተጫዋቾች ከዚህ እንደሚከተለው ተዘርዝረዋል።

ግብ ጠባቂዎች


  1. ተክለማሪያም ሻንቆ——–ሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ
  2. ጀማል ጣሰው———- አዳማ ከተማ እግር ኳስ ክለብ
  3. ፋሲል ገ/ሚካኤል —–ባሕር ዳር ከተማ እግር ኳስ ክለብ

ተከላካዮች


  1. አስራት ቱንጆ ———- ኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ
  2. ሱሌማን ሀሚድ——– ቅ/ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር
  3. ረመዳን የሱፍ ———-ወልቂጤ ከተማ እግር ኳስ ክለብ
  4. ደስታ ዮሀንስ———— ሐዋሳ ከተማ እግር ኳስ ክለብ
  5. ያሬድ ባዬህ————- ፋሲል ከነማ እግር ኳስ ክለብ
  6. አስቻለው ተመነ——— ፋሲል ከነማ እግር ኳስ ክለብ
  7. ምኞት ደበበ———– ቅ/ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር
  8. መናፍ አወል———ባህር ዳር ከተማ እግር ኳስ ክለብ

አማካዮች


  1. አማኑኤል ዮሀንስ——–ኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ
  2. ይሁን እንዳሻው——–ፋሲል ከነማ እግር ኳስ ክለብ
  3. ጋቶች ፓኖም ———-ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር
  4. መሱድ መሀመድ——– ሰበታ ከተማ እግር ኳስ ክለብ
  5. ሱራፌል ዳኛቸው——– ፋሲል ከነማ እግር ኳስ ክለብ
  6. ታፈሰ ሰለሞን———– ኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ
  7. ሽመክት ጉግሳ———- ፋሲል ከነማ እግር ኳስ ክለብ
  8. ሽመልስ በቀለ———– ኤል ጉና እግር ኳስ ክለብ

አጥቂዎች


  1. አማኑኤል ገ/ሚካኤል—ቅ/ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር
  2. ጌታነህ ከበደ———– ቅ/ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ
  3. አቤል ያለው ———– ቅ/ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ
  4. ቸርነት ጉግሳ———- ቅ/ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር
  5. መስፍን ታፈሰ———– ሐዋሳ ከተማ እግር ኳስ ክለብ
  6. አቡበከር ናስር ———— ኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ

Girmachew Kebede

Founder of Tilafok.com, Girmachew Kebede is a sports journalist with more than a decade of newsroom and on-air experience. He served as Deputy Editor-in-Chief at Ethio-Sport newspaper, was host and News Editor for the Bisrat Sport radio show, and worked as a football analyst with Kuas Meda. He co-created the Rigore sports show. He was also sports and political stringer for Voice of America’s Horn of Africa Service. His articles were selected among the Top 10 in Africa by the AIPS Sport Media Awards in 2018 and 2022.

Related Posts

ትዕግስት አሰፋ የራሷን የማራቶን ክብረ ወሰን አሻሽላለች 

ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ትዕግስት አሰፋ በለንደን ማራቶን በ2ሰአት 15 ደቂቃ ከ41 ሰከንድ በመጨረስ የራሷን የሴቶች ብቻ ክብረ ወሰን ማሻሻል ችላለች፡፡  ትዕግስት የ3 ጊዜ የኦሎምፒክ አሸናፊዋን ሄለን ኦቢሪ እና የ2021 የለንደን ማራቶችን…

Olympic Champion Gabby Thomas Touches Down in Addis Ababa for Historic Grand Prix

 Three-time Olympic gold medalist Gabby Thomas has arrived in the Ethiopian capital ahead of the highly anticipated Addis Ababa Grand Prix. Her arrival marks a significant milestone for the region,…

Leave a Reply

You Missed

ትዕግስት አሰፋ የራሷን የማራቶን ክብረ ወሰን አሻሽላለች 

ትዕግስት አሰፋ የራሷን የማራቶን ክብረ ወሰን አሻሽላለች 

Olympic Champion Gabby Thomas Touches Down in Addis Ababa for Historic Grand Prix

Olympic Champion Gabby Thomas Touches Down in Addis Ababa for Historic Grand Prix

Doha Diamond League Postponed to June; Venue Switched to Khalifa International Stadium

Doha Diamond League Postponed to June; Venue Switched to Khalifa International Stadium

የአለም አትሌቲክስ ከ2030 ጀምሮ ራሱን የቻለ የአለም ማራቶን ሻምፒዮና ሊያስተዋውቅ ነው

የአለም አትሌቲክስ ከ2030 ጀምሮ ራሱን የቻለ የአለም ማራቶን ሻምፒዮና ሊያስተዋውቅ ነው

World Athletics to introduce standalone World Marathon Championships from 2030 

World Athletics to introduce standalone World Marathon Championships from 2030 

Saint George respond on the pitch 

Saint George respond on the pitch