Gudaf Tsegay banned for four months

Decorated two-time former World champion and Olympic medallist, Gudaf Tsegay, has been banned for four months by the Athletics Integrity Unit (AIU) under a Case Resolution Agreement, after admitting to…

Ethiopia U17 Faces Morocco in Crucial AFCON Encounter

The Ethiopian U17 national team is set to face Morocco in their second group stage match of the U17 Africa Cup of Nations (AFCON) this Saturday at 10:00 PM. The…

Saint George respond on the pitch 

Following a productive week in which the club was given a total of 100 million birr from MIDROC, BGI, and the Addis Ababa City administration- St George managed to grab…

ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ለበጎ አድራጎት ድርጅቶች የ4 ሚሊዮን ብር የገንዘብ ድጋፍ አበረከተ

ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ‘ሌሎችን ለመርዳት እሮጣለሁ’ በተሰኘው የ2018 ሶፊማልት ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አለምአቀፍ 10ኪ.ሜ. የበጎ አድራጎት ዘመቻው አማካኝነት ያሰባሰበውን 4 ሚሊዮን ብር በቼሻየር ኢትዮጵያ መናገሻ ቢሮ በተከናወነ ደማቅ ስነ-ስርዓት ለተመረጡ…

ባንክ ኦፍ አሜሪካ የቅድሚያ ለሴቶች 5ኪ.ሜ. የስያሜ አጋር ሆነ

ከመጋቢት 2019 (March 2027) ጀምሮ ባንክ ኦፍ አሜሪካ ከአፍሪካ ትልቆቹ የሴቶች-ብቻ ሩጫ ውድድሮች አንዱ የሆነው ውድድር የስያሜ አጋር (Presenting Partner) ይሆናል። ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ከባንክ ኦፍ አሜሪካ ጋር እያሳደገ የሚገኘው…

Ethiopia Bunna appoints new chairman 

Ethiopia Bunna has appointed Israel Degefa as the new chairman of the club following a 40 year stint by Lieutenant Fekade Mamo.  The assembly made the decision to elect Israel…

በአፍሪካ ትምህርት ቤቶች የእግር ኳስ ሻምፕዮና የሴካፋ ማጣሪያ ኢትዮጵያ በሁለቱም ጾታ ለፍጻሜ አለፈች

የካፍ ከ15 ዓመት በታች የአፍሪካ ትምህርት ቤቶች እግር ኳስ ሻምፕዮና የምስራቅ እና መካከለኛው አፍሪካ ማጣሪያ ኢትዮጵያ በፍፃሜው ትፋለማለች። በዩጋንዳ አስተናጋጅነት የሦስተኛ ቀን ውሎውን በመጨረሻ የምድብ እና የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታዎች ሲደረጉ…

ቀይ ቀበሮዎቹ ካታር ለመገኘት በሞሮኮ ይፋለማሉ

የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ለአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ በተደረገው የሴካፋ የማጣሪያ ውድድር ሶስተኛ ሆኖ ጨርሷል። በደረጃ ጨዋታው ኬንያን 3-0 ያሸነፉት ቀይ ቀበሮዎቹ በቀጣዩ የፈረንጆች ዓመት በሞሮኮ ለሚደረገው የካፍ ከ17…

Duplantis and McLaughlin-Levrone named World Athletes of the Year

World champions Mondo Duplantis and Sydney McLaughlin-Levrone have been announced as the World Athletes of the Year, receiving top honours in Monaco in recognition of their standout achievements in 2025.…

ለ25 ዓመታት የተገነባ ራዕይ:- ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያና ብሄራዊ ፋይዳው

(በዶ/ር ጋሻው ዘርጋው አብዛ) የ25ኛ ዓመቱን ያከበረው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ባለፈው ዕሁድ በደመቀ እና በተሳካ ሁኔታ ተከናውኗል። የዚህ ተቋም የ25 ዓመት ጉዞው ብሄራዊ አንድምታ ጥልቅ እና ዘርፈ ብዙ ነው። ታሪካዊ፣ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊ፣…