የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ምድብ ድልድል ይፋ ሆነ

  • News
  • September 17, 2021
  • 0 Comments

ከመስከረም 15 – 30/ 2014 ዓ.ም በአበበ ቢቂላ የሚካሄደው የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ የምድብ ድልድል ይፋ ሲሆን የደቡብ ሱዳኑ ተጋባዥ ክለብ በምድብ አንድ ይወዳደራል::

ምድብ አንድ

  • ኢትዮጵያ ቡና
  • አዲስ አበባ ከተማ
  • መከላከያ
  • ሙኑኪ (ደቡብ ሱዳን-የውጭ ሀገር ተጋባዥ)

ምድብ ሁለት

  • ቅዱስ ጊዮርጊስ
  • ባህር ዳር ከተማ
  • ፋሲል ከነማ
  • አዳማ ከተማ

ውድድሩ ለተመልካች ክፍት ይሆናል:: የስታዲየም መግቢያ የቲኬት ዋጋም ታውቋል::

  • ክቡር ትሪቡን 500ብር
  • ጥላ ፎቅ 300 ብር
  • ከማን አንሼ 200 ብር
  • ሌሎች መቀመጫዎች 100 ብር ዋጋ ተቆርጦላቸዋል::

Girmachew Kebede

Founder of Tilafok.com, Girmachew Kebede is a sports journalist with more than a decade of newsroom and on-air experience. He served as Deputy Editor-in-Chief at Ethio-Sport newspaper, was host and News Editor for the Bisrat Sport radio show, and worked as a football analyst with Kuas Meda. He co-created the Rigore sports show. He was also sports and political stringer for Voice of America’s Horn of Africa Service. His articles were selected among the Top 10 in Africa by the AIPS Sport Media Awards in 2018 and 2022.

Related Posts

ትዕግስት አሰፋ የራሷን የማራቶን ክብረ ወሰን አሻሽላለች 

ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ትዕግስት አሰፋ በለንደን ማራቶን በ2ሰአት 15 ደቂቃ ከ41 ሰከንድ በመጨረስ የራሷን የሴቶች ብቻ ክብረ ወሰን ማሻሻል ችላለች፡፡  ትዕግስት የ3 ጊዜ የኦሎምፒክ አሸናፊዋን ሄለን ኦቢሪ እና የ2021 የለንደን ማራቶችን…

Olympic Champion Gabby Thomas Touches Down in Addis Ababa for Historic Grand Prix

 Three-time Olympic gold medalist Gabby Thomas has arrived in the Ethiopian capital ahead of the highly anticipated Addis Ababa Grand Prix. Her arrival marks a significant milestone for the region,…

Leave a Reply

You Missed

ትዕግስት አሰፋ የራሷን የማራቶን ክብረ ወሰን አሻሽላለች 

ትዕግስት አሰፋ የራሷን የማራቶን ክብረ ወሰን አሻሽላለች 

Olympic Champion Gabby Thomas Touches Down in Addis Ababa for Historic Grand Prix

Olympic Champion Gabby Thomas Touches Down in Addis Ababa for Historic Grand Prix

Doha Diamond League Postponed to June; Venue Switched to Khalifa International Stadium

Doha Diamond League Postponed to June; Venue Switched to Khalifa International Stadium

የአለም አትሌቲክስ ከ2030 ጀምሮ ራሱን የቻለ የአለም ማራቶን ሻምፒዮና ሊያስተዋውቅ ነው

የአለም አትሌቲክስ ከ2030 ጀምሮ ራሱን የቻለ የአለም ማራቶን ሻምፒዮና ሊያስተዋውቅ ነው

World Athletics to introduce standalone World Marathon Championships from 2030 

World Athletics to introduce standalone World Marathon Championships from 2030 

Saint George respond on the pitch 

Saint George respond on the pitch