ዋልያዎቹ በአሜሪካ: የነገ ተጫዋቾችን ፍለጋ?

እግር ኳስ ፌዴሬሽኑ ትውልዳቸው ከኢትዮጵያ የሚመዘዝ ተጫዋቾችን ለብሔራዊ ቡድን እንዲጫወቱ ጥረት ማድረግ ከጀመረ ቆይቷል:: ለዚህም ይረዳው ዘንድ ከ “አማካሪ/ጉዳይ አስፈፃሚ” ጋር ለመስራት መስማማቱ ይታወሳል:: አማካሪው ሌሎች ስራዎችንም እንደሚሰራ ልብ ይሏል:: የሀገሪቱ የዜግነት መመሪያ እንዲሻሻልም ፌዴሬሽኑ እየጣረ ነው::

የብሔራዊ ቡድኑ የአሜሪካ ጉዞ “50,000 ዶላር” ከማግኘት ባለፈ ይህንን የፌዴሬሽኑን እቅድ ለማስፈፀም ዘር የሚዘራበት ዕድል አለው::

ከዲሲ ዩናይትድ ጋር ከመጫወት ባለፈ ቡድኑ ጨዋታውን በሚያደርግበት አካባቢ በአካዳሚዎች: በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንዲሁም በኮሌጆች እየተጫወቱ ከሚገኙ ትውልደ ኢትዮጵያዊ ታዳጊዎች እና ወጣቶች ጋር ልምምድ በመስራት እና የድብልቅ ጨዋታ በማድረግ ማልያውን መልበስ ያለውን ስሜት ማሳየት ይችላል:: ዋልያዎቹ የአንድ ለአንድ ስልጠና ለታዳጊዎቹ ሊሰጡም ይችላሉ:: ይህ ታዳጊዎቹ ነገ ለብሔራዊ ቡድኑ ለመጫወት ፍላጎት እንዲያድርባቸው ሊያደርግ ይችላል::

  • Girmachew Kebede

    Founder of Tilafok.com, Girmachew Kebede is a sports journalist with more than a decade of newsroom and on-air experience. He served as Deputy Editor-in-Chief at Ethio-Sport newspaper, was host and News Editor for the Bisrat Sport radio show, and worked as a football analyst with Kuas Meda. He co-created the Rigore sports show. He was also sports and political stringer for Voice of America’s Horn of Africa Service. His articles were selected among the Top 10 in Africa by the AIPS Sport Media Awards in 2018 and 2022.

    Related Posts

    ትዕግስት አሰፋ የራሷን የማራቶን ክብረ ወሰን አሻሽላለች 

    ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ትዕግስት አሰፋ በለንደን ማራቶን በ2ሰአት 15 ደቂቃ ከ41 ሰከንድ በመጨረስ የራሷን የሴቶች ብቻ ክብረ ወሰን ማሻሻል ችላለች፡፡  ትዕግስት የ3 ጊዜ የኦሎምፒክ አሸናፊዋን ሄለን ኦቢሪ እና የ2021 የለንደን ማራቶችን…

    ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ለበጎ አድራጎት ድርጅቶች የ4 ሚሊዮን ብር የገንዘብ ድጋፍ አበረከተ

    ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ‘ሌሎችን ለመርዳት እሮጣለሁ’ በተሰኘው የ2018 ሶፊማልት ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አለምአቀፍ 10ኪ.ሜ. የበጎ አድራጎት ዘመቻው አማካኝነት ያሰባሰበውን 4 ሚሊዮን ብር በቼሻየር ኢትዮጵያ መናገሻ ቢሮ በተከናወነ ደማቅ ስነ-ስርዓት ለተመረጡ…

    You Missed

    ትዕግስት አሰፋ የራሷን የማራቶን ክብረ ወሰን አሻሽላለች 

    ትዕግስት አሰፋ የራሷን የማራቶን ክብረ ወሰን አሻሽላለች 

    Olympic Champion Gabby Thomas Touches Down in Addis Ababa for Historic Grand Prix

    Olympic Champion Gabby Thomas Touches Down in Addis Ababa for Historic Grand Prix

    Doha Diamond League Postponed to June; Venue Switched to Khalifa International Stadium

    Doha Diamond League Postponed to June; Venue Switched to Khalifa International Stadium

    የአለም አትሌቲክስ ከ2030 ጀምሮ ራሱን የቻለ የአለም ማራቶን ሻምፒዮና ሊያስተዋውቅ ነው

    የአለም አትሌቲክስ ከ2030 ጀምሮ ራሱን የቻለ የአለም ማራቶን ሻምፒዮና ሊያስተዋውቅ ነው

    World Athletics to introduce standalone World Marathon Championships from 2030 

    World Athletics to introduce standalone World Marathon Championships from 2030 

    Saint George respond on the pitch 

    Saint George respond on the pitch