ሪያል ማድሪድ ከአርሰናል: ቅድመ ጨዋታ ነጥቦች

በዛሬው ጨዋታ አርሰናል ከታክቲካዊ ነገሮች በላይ ሁለት መሰረታዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረት የሚያስፈልገው ይመስለኛል።̏

  1. አዕምሮ
    ካርሎ አንቼሎቲ ደጋግመው እንደሚናገሩት የዛሬው አይነት ጨዋታዎች ከታክቲክ ይልቅ የስሜት ፍልሚያዎች ናቸው። ሚኬል አርቴታም ከጨዋታው በፊት ስለ ስሜት አብዝቶ የተናገረው ለእዚህ ይመስላል። ለአርሰናል የተረጋጋ ስሜት፣ ጎል ቀድሞ ቢቆጠርበት እንኳን የማይሰበር መንፈስ እጅግ ያስፈልገዋል።
  2. ለዳኛ እድል አለመስጠት

ቀጣዩን የምፅፈው ዳኞች ለማድሪድ ያደላሉ ለማለት አይደለም። ሆኖም ትልልቆቹ ቡድኖች በሜዳቸው በሚያደርጓቸው ጨዋታዎች የ50፣ 50 የዳኛ ውሳኔዎች ተጠቃሚዎች ይሆናሉ። ቲዬሪ ኦንሪ ለሲቢኤስ አርሰናል በሀይበሪ እና ዩናይትድ በኦልድ ትራፎርድ የእንደዚህ አይነት ውሳኔዎች ተጠቃሚ እንደነበሩ ተናግሯል። ይህ ባለፉት ዓመታት የቻምፒየንስ ሊግ ፍልሚያዎች በቤርናቢዩ የተመለከትነው ነው። በዛሬው ጨዋታም ትልቁ የአርሰናል ጥንቃቄ የሚሆነው ዳኛው በተለይ ካርድ እንዲመዝ በተቻለ መጠን እድል አለመስጠት ይሆናል።

Girmachew Kebede

Founder of Tilafok.com, Girmachew Kebede is a sports journalist with more than a decade of newsroom and on-air experience. He served as Deputy Editor-in-Chief at Ethio-Sport newspaper, was host and News Editor for the Bisrat Sport radio show, and worked as a football analyst with Kuas Meda. He co-created the Rigore sports show. He was also sports and political stringer for Voice of America’s Horn of Africa Service. His articles were selected among the Top 10 in Africa by the AIPS Sport Media Awards in 2018 and 2022.

Related Posts

የአለም አትሌቲክስ ከ2030 ጀምሮ ራሱን የቻለ የአለም ማራቶን ሻምፒዮና ሊያስተዋውቅ ነው

የአለም አትሌቲክስ ከ2030 ጀምሮ “የአለም አትሌቲክስ ማራቶን ሻምፒዮና” በማዘጋጀት ለወደፊቱ የረጅም ርቀት ሩጫ ትልቅ ነገርን አሰናድቷል። ማራቶን በ2027 እና 2029 የአለም አትሌቲክስ ውድድሮች ላይ እንደ አንዱ የውድድር አይነት ሆኖ የሚቀጥል…

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አዲስ አሰልጣኝ አግኝቷል

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ባደረገው ስብሰባ አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳሕሌን ቀጣዩ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ አድርጎ በመምረጥ ውሳኔ አሳልፏል። አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳሕሌ በአሁኑ ወቅት የፋሲል ከነማ አሰልጣኝ ሆነው…

Leave a Reply

You Missed

ትዕግስት አሰፋ የራሷን የማራቶን ክብረ ወሰን አሻሽላለች 

ትዕግስት አሰፋ የራሷን የማራቶን ክብረ ወሰን አሻሽላለች 

Olympic Champion Gabby Thomas Touches Down in Addis Ababa for Historic Grand Prix

Olympic Champion Gabby Thomas Touches Down in Addis Ababa for Historic Grand Prix

Doha Diamond League Postponed to June; Venue Switched to Khalifa International Stadium

Doha Diamond League Postponed to June; Venue Switched to Khalifa International Stadium

የአለም አትሌቲክስ ከ2030 ጀምሮ ራሱን የቻለ የአለም ማራቶን ሻምፒዮና ሊያስተዋውቅ ነው

የአለም አትሌቲክስ ከ2030 ጀምሮ ራሱን የቻለ የአለም ማራቶን ሻምፒዮና ሊያስተዋውቅ ነው

World Athletics to introduce standalone World Marathon Championships from 2030 

World Athletics to introduce standalone World Marathon Championships from 2030 

Saint George respond on the pitch 

Saint George respond on the pitch