Diribe suspended hours before Tokyo 2025
The Court of Arbitration for Sport (CAS) has upheld a request for provisional measures by World Athletics (WA) against the Ethiopian National Anti-Doping Office (ETH-NADO) and middle-distance runner Diribe Welteji…
ፌዴሬሽኑ እና የሊግ ተሳታፊዎችን ቁጥር ማሳደግ
ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን እና ሲዳማ ቡና የስፖርት ግልግል ፍርድ ቤት /ካስ/ የፅሁፍ ምልልስ የተረዳሁት ነገር ፌዴሬሽኑ የፕሪምየር ሊግ ክለቦችን 20 ለማድረግ ያቀረበው ምክንያት ምንም አይነት ህጋዊ መሰረት የሌለው መሆኑን…
በሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ ዙሪያ የስፖርት ግልግል ፍርድ ቤት ምን ይላል?
ከአራት ሳምንታት በፊት የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብን “የታገዱ ተጫዋቾችን በማሰለፍ” በሚል በኢትዮጵያ ዋንጫ ያገኘው ድል ተሰርዞ በፎርፌ እንዲሽነፍ እና የቀጣዩ የውድድር ዘመን የካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ…
አስተያየት፡ ነጋዴ ክለቦች እንዲኖሩን
አብዛኛዎቹ የኢትዮጵያ ክለቦች በመንግስት ቀጥተኛ በጀት የሚተዳደሩ ናቸው:: ነገር ግን መንግስት ለክለቦች ቀጥተኛ በጀት መስጠት ቀስ በቀስ ማቆም እንዳለበት አምናለሁ። ምክንያቱም በምቹ ሁኔታዎች ውስጥ ክለቦች የራሳቸውን ገቢ ማግኘት ይችላሉ። ይህም…
ዋልያዎቹ በአሜሪካ: የነገ ተጫዋቾችን ፍለጋ?
እግር ኳስ ፌዴሬሽኑ ትውልዳቸው ከኢትዮጵያ የሚመዘዝ ተጫዋቾችን ለብሔራዊ ቡድን እንዲጫወቱ ጥረት ማድረግ ከጀመረ ቆይቷል:: ለዚህም ይረዳው ዘንድ ከ “አማካሪ/ጉዳይ አስፈፃሚ” ጋር ለመስራት መስማማቱ ይታወሳል:: አማካሪው ሌሎች ስራዎችንም እንደሚሰራ ልብ ይሏል::…
አሞሪም፦ ራስን በጥይት መምታት?
ማንቸስተር ዩናይትድ በፕሪምየር ሊጉ ራሳቸውን ያረጋገጡ ተጫዋቾችን ቢያዘዋውርም ቡድኑ ግን በዘላቂነት የሚሻሻል አይመስልም። የእዚህ ዋናው ምክንያት ደግሞ አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም ቡድኑን ኳስ ከኋላ እንዲመሰርት የሚያደርግበት መንገድ ነው። መነሻ (ይህ አጭር…
አስተያየት፡ አጨዋወቱ ኖሮ ተጫዋቾች ሳይኖሩ እንዳይቀሩ
ሰሞኑን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የብሔራዊ ቡድኖቻችንን አጨዋወት ለመወሰን ከአሰልጣኞቻችን ጋር ሊመክር ነበር። ጥሩ ጅምር ይመስለኛል። ሆኖም ከዶሮዋና ከእንቁላሏ አይነት ክርክር ውስጥ መግባት ባልፈልግም ፌዴሬሽኑ ጊዜውን በቅድሚያ የሚሰጠው የተጫዋቾች ልማት…
ትዝብት፡ አርሰናል ለምን ብዙ ጎሎች አይቆጠሩበትም?
አርሰናል ከትልልቆቹ ቡድኖች የሚለይበት አንድ ነገር ያለ ይመስለኛል። አብዛኛዎቹ ቡድኖች በጥልቀት በሚከላከሉበት ወቅት ቢያንስ የአንድ ወይም የሁለት ተጫዋቾችን የመከላከል ጫናን ያቀሉላቸዋል። በጥልቀት በሚከላከሉበት ጊዜ 9+1 ወይም 8+2 ሊባል ይችላል። ይህ…
25ኛ ዓመት ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አለም አቀፍ 10ኪ.ሜ. ህዳር 14 / 2018 ዓ.ም. ይካሔዳል
የብር ኢዮቤልዩ ላይ የደረሰው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አለም አቀፍ 10ኪ.ሜ. ሊከናወን ሰባት ወራት ቀሩት። ህዳር 16 ቀን 1994ዓ.ም. ጅማሮውን ያደረገው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በቀጣይ ህዳር 14 ቀን 2018ዓ.ም. 25ኛ ዙር…
2025 edition of World Road Running Championships cancelled
Following last month’s decision to move the 2025 World Road Running Championships from San Diego, World Athletics has held discussions with several alternative hosts, some of which have great potential.…















