በሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ ዙሪያ የስፖርት ግልግል ፍርድ ቤት ምን ይላል?

ከአራት ሳምንታት በፊት የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብን “የታገዱ ተጫዋቾችን በማሰለፍ” በሚል በኢትዮጵያ ዋንጫ ያገኘው ድል ተሰርዞ በፎርፌ እንዲሽነፍ እና የቀጣዩ የውድድር ዘመን የካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ…

አለም አትሌቲክስ እና የሴቶች የፆታ ምርመራ ጉዳይ

ባለፈው አመት በፓሪስ በተካሄደው የኦሎምፒክ ውድድር አልጄሪያዊቷ አትሌት ኢማን ካሊፍ ከፆታ ተገቢነት አንፃር በርካታ ጥያቄዎች ሲነሱባት እንደነበር የሚታወስ ነው::  ከዚህ በመቀጠልም በሌሎች ውድድሮች ለመሳተፍ ግዴታ ምርመራ ማድረግ እንዳለባት የሚገልፁ ደንቦች…

አስተያየት፡ ነጋዴ ክለቦች እንዲኖሩን

አብዛኛዎቹ የኢትዮጵያ ክለቦች በመንግስት ቀጥተኛ በጀት የሚተዳደሩ ናቸው:: ነገር ግን መንግስት ለክለቦች ቀጥተኛ በጀት መስጠት ቀስ በቀስ ማቆም እንዳለበት አምናለሁ። ምክንያቱም በምቹ ሁኔታዎች ውስጥ ክለቦች የራሳቸውን ገቢ ማግኘት ይችላሉ። ይህም…

ዋልያዎቹ በአሜሪካ: የነገ ተጫዋቾችን ፍለጋ?

እግር ኳስ ፌዴሬሽኑ ትውልዳቸው ከኢትዮጵያ የሚመዘዝ ተጫዋቾችን ለብሔራዊ ቡድን እንዲጫወቱ ጥረት ማድረግ ከጀመረ ቆይቷል:: ለዚህም ይረዳው ዘንድ ከ “አማካሪ/ጉዳይ አስፈፃሚ” ጋር ለመስራት መስማማቱ ይታወሳል:: አማካሪው ሌሎች ስራዎችንም እንደሚሰራ ልብ ይሏል::…

Ethiopia’s Track Stars Gear Up for World Athletics Championship in Tokyo

Addis Ababa, Ethiopia — The Ethiopian Athletics Federation has officially announced the roster of athletes set to represent the nation at the highly anticipated World Athletics Championship in Tokyo.  In…

Ethiopian National Team Welcomes Five New Players Ahead of Friendly Match

Addis Ababa, Ethiopia — The Ethiopian national football team is gearing up for an exciting friendly match against DC United on August 2. The team has added five new players…

Qatar Olympic Committee Confirms Participation in Dialogue Process for 2036 Olympic and Paralympic Games

via official statement from Qatar Olympic Committee The Qatar Olympic Committee (QOC) has confirmed its participation in ongoing discussions with the International Olympic Committee (IOC) as part of the new…

Tigist Assefa Set to Compete in World Athletics Championships

Addis Ababa, Ethiopia – The Ethiopian Athletics Federation has announced that Tigist Assefa, who recently secured a silver medal at the Paris Olympics and set the women-only marathon record in…

አሞሪም፦ ራስን በጥይት መምታት?

ማንቸስተር ዩናይትድ በፕሪምየር ሊጉ ራሳቸውን ያረጋገጡ ተጫዋቾችን ቢያዘዋውርም ቡድኑ ግን በዘላቂነት የሚሻሻል አይመስልም። የእዚህ ዋናው ምክንያት ደግሞ አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም ቡድኑን ኳስ ከኋላ እንዲመሰርት የሚያደርግበት መንገድ ነው። መነሻ (ይህ አጭር…

አስተያየት፡ አጨዋወቱ ኖሮ ተጫዋቾች ሳይኖሩ እንዳይቀሩ

ሰሞኑን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የብሔራዊ ቡድኖቻችንን አጨዋወት ለመወሰን ከአሰልጣኞቻችን ጋር ሊመክር ነበር። ጥሩ ጅምር ይመስለኛል። ሆኖም ከዶሮዋና ከእንቁላሏ አይነት ክርክር ውስጥ መግባት ባልፈልግም ፌዴሬሽኑ ጊዜውን በቅድሚያ የሚሰጠው የተጫዋቾች ልማት…